ዲያስፖራ ያለው አበሻ የትግሬና አማራ፣ የደጋፊና ተቃዋሚ ታቦት ካስቀረጸ በሃላ በጅምላ ገነት እንዳይገባ ተደንግጎበታል ከተሰማ ሰነበባብታል።
ይህን ሰሞን ደግሞ የሚገርም ዜና ሰማሁኝ። አንድ የተከበሩ አበሻ ሞተው መልዓከ ሞት ሕጉን ለማስፈጸም ወደሲኦል ይዛቸው ሲወርድ ሲኦል በሃበሻ ሞልቶ ቦታ ያጣላቸዋል።
በሰማይ ሕግ መቀመቅ ከሞላ ባለተራው እድለኛ ተብሎ ወደ መንግስተሰማያት ነው የሚገባው ይባላልና ያ የ ሞት መልዓክ እድለኛውን ሰውዩ ይዞ ከ ሲኦል ደጃፍ ወደ መንገደ ገነት ሲያቀና አጥር ላይ ተንጠልጥለው ወሬ የሚያዩ የነበሩ አበሾች አዩና ውስጥ ላለው ሰው ሁሉ ተዳረሰ።
አንድም ቀን በህይወት እያሉ ተሰማምተው የማያውቁት ሰዎች በኢምንት ተስማሙና በአንድ ድምጽ መልዓኩን ጠሩት
መልዓኩ ባግርሞት "ምነው" አላቸው
አሁንም በ አንድ ድምጽ "ምን እያደረክ ነው ?"አሉት
"እናንተ ጋር ቦታ አጥቼ ገነት እየወሰድኩት ነው" አላቸው
ሳይነጋገሩ ተስማምተው በ አንድ ድም ጽ "አትውሰደው በናትሕ እንጠጋጋለታለን" አሉት ይባላል። ካላመናቹን ይህን ቪድዮ ተመልከቱ
ይህን ሰሞን ደግሞ የሚገርም ዜና ሰማሁኝ። አንድ የተከበሩ አበሻ ሞተው መልዓከ ሞት ሕጉን ለማስፈጸም ወደሲኦል ይዛቸው ሲወርድ ሲኦል በሃበሻ ሞልቶ ቦታ ያጣላቸዋል።
በሰማይ ሕግ መቀመቅ ከሞላ ባለተራው እድለኛ ተብሎ ወደ መንግስተሰማያት ነው የሚገባው ይባላልና ያ የ ሞት መልዓክ እድለኛውን ሰውዩ ይዞ ከ ሲኦል ደጃፍ ወደ መንገደ ገነት ሲያቀና አጥር ላይ ተንጠልጥለው ወሬ የሚያዩ የነበሩ አበሾች አዩና ውስጥ ላለው ሰው ሁሉ ተዳረሰ።
አንድም ቀን በህይወት እያሉ ተሰማምተው የማያውቁት ሰዎች በኢምንት ተስማሙና በአንድ ድምጽ መልዓኩን ጠሩት
መልዓኩ ባግርሞት "ምነው" አላቸው
አሁንም በ አንድ ድምጽ "ምን እያደረክ ነው ?"አሉት
"እናንተ ጋር ቦታ አጥቼ ገነት እየወሰድኩት ነው" አላቸው
ሳይነጋገሩ ተስማምተው በ አንድ ድም ጽ "አትውሰደው በናትሕ እንጠጋጋለታለን" አሉት ይባላል። ካላመናቹን ይህን ቪድዮ ተመልከቱ